Skip to content
Inform Africa
  • Home
  • About UsExpand
    • Inform Africa
    • Meet The Team
    • Board Members
  • Activities
  • Focus Areas
  • Updates
  • Reports
  • Contact
HaqCheck
Inform Africa

Inform Africa

Hub of Digital Rights Technology, Media Research, and Development

More about Us

See HaqCheck

A local and multilingual fact-checking initiative from Ethiopia

check

What We Do

Focus Areas

Inform Africa is aspiring to be a pioneer in the field of fact-check, media training, and support working hand in hand with Addis Zeybe and other local media houses in Ethiopia, by creating an in-house media technology development and research hub.

Learn More
Countering Disinformation

Media and Information Literacy

Digital Rights and Security

Media Monitoring and Research

Media Training

Media Technology Development

Our Latest News and Updates

Get caught up with the latest company message and news!

Arif Negari fourth round media literacy campaign launches
Updates

Arif Negari fourth round media literacy campaign launches

Posted onAugust 3, 2022

Listen to the Message Arif Negari fourth round media literacy campaign launchesContinue

Arif Negari Fourth round short video competition
Updates

Arif Negari Fourth round short video competition

Posted onJuly 29, 2022August 1, 2022

Listen to the Message Arif Negari Fourth round short video competitionContinue

Vacancy Announcement 
Updates

Vacancy Announcement 

Posted onMay 27, 2022

Listen to the Message Vacancy Announcement Continue

THIS YEAR

Latest From HaqCheck

HaqCheck is a local and multilingual fact-checking initiative from Ethiopia, formed inside Addis Zeybe’s newsroom, dedicated to verifying media contents from social to mainstream.

View More Posts
HaqCheck

3 days ago

HaqCheck
#የሀሰተኛመረጃጥቆማ ከሰሞኑን በተለያዩ የፌስቡክ ገፆች ላይ የሚዘዋወር የአንድ ሰው ምስልን በማጋራት ሰውየው የህወሓት ቃል አቀባይ የሆነው አቶ ጌታቸው ረዳ እንደሆነ ግምቶች ሲሰነዘሩ ቆይተዋል። ከዚህ በተጨማሪ በምስሉ ላይ የሚታየው ግለሰብ አንድ እግር የሌለው በመሆኑ ምስሉ በፎቶሾፕ የተቀነባበረ ነው ያሉም አልጠፉም።ከዚህ ባለፈም ምስሉ ላይ የሚታዩትን የመከላከያ ሰራዊት ልብስ የለበሱ ግለሰቦች እና የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር አርማ ያለበትን ወረቀት የተመለከቱ በበኩላቸው ምስሉ የጌታቸው ረዳ ሊሆን የሚችልበት ምንም ምክያንት የለም ሲሉ ተደምጠዋል።ሀቅቼክም ይህን ከሰሞኑን አወዛጋቢ የነበረውን ምስል ለማጣራት ባደረገው ጥረት ምስሉ ከዚህ በፊት ነሀሴ 5 ቀን 2013 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፕሬስ ኤጀንሲ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ላይ ከሌሎች 6 ምስሎች ጋር ተጋርቶ አግኝቶታል። የፕሬስ ድርጅቱ ዜና የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሰራዊት 75 ሚልዮን ብር የሚገመት የአይነት እና የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን የሚያስነብብ ሲሆን በድጋፍ ስነ ስርዓቱ ላይም በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ የሆኑት አቶ ዣንጥራር አባይ እና የመከላከያ ሰራዊት ሚ/ር ዲኤታ ወ/ሮ ማርታ ሉዊጅ በቦታው ተገኝተው እንደነበር ሪፖርቱ ያስነብባል።ስለዚህም ሀቅቼክ ባደረገው መረጃውን የማጣራት ስራ ምስሉ የዛሬ አመት የተጋራ እንደሆነ እና ምስሉ በፎቶሾፕ የተቀነባበረ ሳይሆን በምስሉ ላይ የሚታዩት ግለሰብ የህወሓት ቃል አቀባይ የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ እንዳልሆኑ አረጋግጧል። ... See MoreSee Less

Photo

View on Facebook
· Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on Linked In Share by Email

HaqCheck

3 days ago

HaqCheck
#የሀሰተኛመረጃጥቆማ በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ አውታሮች ላይ የሚዘዋወረውን ይህን ምስል ያጋሩ ፖስቶች አሜሪካዊው ቢልየነር ቢልጌትስ በተደረገለት አንድ ቃለ መጠይቅ ላይ ጋዜጠኛዋ ስለ ስኬቱ ሚስጥር በጠየቀችው ጊዜ አንድ ባዶ ቼክ አውጥቶ የፈለገችውን ያህል የገንዘብ መጠን እንድትፅፍ ቢነግራትም ጋዜጠኛዋ በተደጋጋሚ ቼኩን እንደመለሰች ያስነብባሉ። በመጨረሻም አሜሪካዊው ቢልየነር ቢልጌትስ የስኬቱ ሁሉ ሚስጥር እንደሷ ያገኛቸውን እድሎች አለማሳለፉ እንደሆነ እንደነገራትና ሊሰጣት የነበረውን ቼክ ተቀብሏት እንደቀደደው ፅፈዋል።ይህ መረጃ በሀገራችን ኢትዮጵያ በቻ ሳይሆን በአለም ላይ በተለያዩ ማህበራዊ ሚድያዎች ላይ ሲዘዋወር የቆየ ነው።ነገር ግን ምስሉ የተወሰደው የተለያዩ ታዋቂ እንዲሁም ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን በማቅረብ ቃለ-ምልልሶችን በሚያደርገው እና This Morning በተሰኘው የቴሌቪዥን ሾው ላይ የነበረ ሲሆን ቪድዮው ጥቅምት 16 ቀን 2009 ዓ.ም በቴሌቪዥኑ ይፋዊ የዩቲዩብ ቻናል ላይ ተጋርቷል።በፕሮግራሙ ላይም ስለ ቢልየነሩ የግል ጉዳዮች እና ስለሚያወጣቸው ወጪዎች የተጠየቀበት አጭር ፕሮግራም ሲሆን እነዚህ የማህበራዊ ሚድያ ፖስቶች እንደሚናገሩት በምስሉ ላይ ጋዜጠኛዋ የምትመልስለት ባዶ ቼክ ሳይሆን This Morning የሚል ፅሁፍ ያለበት ኩባያ በስጦታ መልክ ስታበረክትለት ነው።ምስሉን ለማጣራት ሀቅቼክ ሙሉ ቪድዮውን የተመለከተ ሲሆን በቪድዮው ውስጥ ቢልጌት ለጋዜጠኛዋ የሰጣት ምንም አይነት ቼክ እንደሌለ አረጋግጧል። ከዚህ በተጨማሪ ቢልየነሩ ለጋዜጠኛዋ ቼክ እንዳቀረበላት የሚያሳይ ምንም መረጃ ማግኘት አልተቻለም። ... See MoreSee Less

Photo

View on Facebook
· Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on Linked In Share by Email

  • Africa on Planet Earth view from space with continents outlines abstract background. Globalization, connection concept. Low poly wireframe, lines and dots glowing design. Vector illustration.

Inform Africa believes that its core mission and capability to carry out innovative projects, together with its motivated and experienced staff, makes it an ideal choice for partnership and collaboration.”

Facilitating capacity-building initiatives in the African Continent to utilize modern media technologies in a safe and healthy media environment by managing media education and information disorder through professional and high-scale knowledge and tools.

WORK WITH US

Our Partners

Free Press Unlimited
FOJO: Media Institute
CIPESA
Africa Check
UNESCO
Learn More

MON – FRI 8:30 AM – 05:30 PM
SAT 8:30 AM – 12:30 PM

Jambo Real Estate HQ Building, 6th floor, Gabon St. Addis Ababa, Ethiopia

+251 930042578

embedgooglemap.net

Hub of Digital Rights Technology, Media
Research and Development


Jambo Real Estate HQ Building, 6th floor
Office number 601
Gabon St. near Meskel flower
Woreda 03, Kirkos Sub city
Addis Ababa, Ethiopia.

+251 930042578
  • Home
  • About
  • Activities
  • Focus Areas
  • Contact
  • Jobs

Useful Links

  • Addis Zeybe
  • HaqCheck
  • Privacy Policy

Follow us on Social Media

Twitter Linkedin

© 2022. Inform Africa. All Rights Reserved.

  • Home
  • About Us
    • Inform Africa
    • Meet The Team
    • Board Members
  • Activities
  • Focus Areas
  • Updates
  • Reports
  • Contact
Search